ስፖርት | Deutsche Welle

የሰኔ 24 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

እንግሊዝ በጁድ ቤሊንግሀም እና ሔሪ ኬን በባከነ ሰአት የተቆጠሩ ግቦች ከጉድ ተርፋለች ። ጀርመንን ያንገዳገደችው ስዊትዘርላንድ በሩብ ፍጻሜ ትጠብቃታለች ። ጀርመን እንደተፈራው ለሩብ ፍጻሜ ከስፔን ጋ ደርሶታል ። ከደጋፊዎቹ ነቀፌታ የቀረበበት የፈረንሳይ ቡድን ከቤልጂየም ጋ እየተፋለመ ነው ። ማን አሸንፎ ወደ ግማሽ ፍጻሜው ያልፍ ይሆን?
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW