የዓለም ዜና

የሰኔ 28፣2016 የዓለም ዜና


Listen Later

-የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚደረገዉን ግጭት ለማስቆም ጠንካራ ርምጃ ይወስድ ዘንድ የኢትዮጵያዉያን አሜሪካዉያን የሲቪል ማሕበራት ምክር ቤት አባላት ጠየቁ።-የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽንን (ኢሰመኮ)ን ላለፉት አምስት ዓመታት የመሩት ዶክተር ዳንኤል በቀለ ዛሬ ተሰናበቱ።የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ ትናንት በሥም ያልጠቀሷቸዉን የመብት ተሟጋች ድርጅቶች ወቅሰዉ ነበር።-ትናንት ብሪታንያ ዉስጥ በተደረገዉ ምርጫ ያሸነፈዉ የሐገሪቱ የሠራተኛ ወይም ሌበር ፓርቲ መሪ ዛሬ የጠቅላይ ሚንስትርነቱን ሥልጣን ያዙ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW