ስፖርት | Deutsche Welle

የሰኔ 30 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

የሊቨርፑል ኮከብ አጥቂ ዲዬጎ ጆታ ባለፈው ሳምንት በመኪና አደጋ ከወንድሙ ጋር ሕይወቱ ማለፉ በደጋፊዎቹ ዘንድ የፈጠረው ድንጋጤና ሐዘን እንደቀጠለ ነው ። በፊፋ የቡድኖች የዓለም ዋንጫ ፉክክር የጀርመን ቡድኖች ከሩብ ፍጻሜው ሲሰናበቱ፤ ጃማል ሙሳይላ ብርቱ ጉዳት ደርሶበታል ። ከተደረገለት ቀዶ ሕክምናው እስኪያገግም አንድ ወር ይፈጃል ተብሏል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW