ዜና መጽሔት

የሰኔ 30 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት


Listen Later

የምርጫ ቦርድ ተሿሚዎችን ከፖለቲካ ፓርቲ አባልነት የሚያግደው ረቂቅ ሕግ
በተሳሳተ ድምዳሜ ትግራይ ላይ ጦርነት እንዳይጀመር ጥንቃቄ ያስፈልጋል ሲሉ የትግራይ ግዚያዊ አስተዳደር ፕሬዝደንት ጀነራል ታደሰ ወረደ ተናገሩ።
የአማራ ልማት ማህበር ባለፉት 5 ዓመታት ከህብረተሰቡና ከአጋር አካላት ባሰባሰበው ገንዘብ የተለያዩ ማህበራዊ አገልግሎት መስጫ ተቋማት መገንባቱን አስታወቀ፡፡
የህክምና ዋስትና የሌላቸዉ በደቡብ አፍሪቃ የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ለመዉለድ ሆስፒታል የሄዱ እርጉዝ እህቶቻችን በመጤ ጠል ሆስፒታል እንዳይገቡ ተከለከሉ ሲሉ አማረሩ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW