ስፖርት | Deutsche Welle

የሰኔ 6 ቀን፣ 2014 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን በማላዊ ሜዳ ቆይታው ከወጪ ቀሪ አስልቶ «ትርፍ» ማስመዝገቡን ገልጧል። በርካቶች በሜዳችን እና በደጋፊያችን ፊት የበለጠ ድል ለመቀዳጀት ከደረጃ በታች ናቸው የተባሉ ስታዲየሞቻችን በአፋጣኝ መፍትኄ ይበጅላቸው ሲሉ ድምፃቸውን አሰምተዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW