የዓለም ዜና

የሰኔ 6 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

ሞያሌ፥ ኢትዮጵያ ውስጥ በኤምፖክስ የተያዙ 19 ደረሱ፣ ካርቱም፥ ሱዳን እና ቻድ ስደተኛ መጠለያዎች ውስጥ ኮሌራ ወረሺኝ እየተዛመተ ነው፣ አ.አ፥ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ከእሥር መፈታቱን ሐቅ ሚዳያ ዐሳወቀ፣ ቴሕራን፥ ኢራን በእሥራኤል ከተደበደበች በኋላ 100 ድሮኖችን እሥራኤል ውስጥ ተኩስ ከፈቱ፣ ዋሽንግተን፥ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ፦ «ሁሉም ነገር ከማክተሙ በፊት ኢራን መደራደር አለባት» ሲሉ አስጠነቀቁ»፣ ዓለምአቀፍ፥ ከእሥራኤል የኢራን ጥቃት በኋላ በርካታ በረራዎች ተሰረዙ፣ አህመዳባድ፥ ከአውሮፕላን አደጋው አንድም ሰው መትረፉ ተዓምር ነው ተባለ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW