ዜና መጽሔት

የሰኔ 9 ቀን 2017 ዓ.ም. የዜና መጽሔት


Listen Later

በዜና መጽሔት
-የታላቁ ህዳሴ ግድብ አሁን ያለበት ደረጃ ለመድረስ የጦር ሠራዊቱ ከፍተኛ ሚና ተጫዉቷል መባሉ።
-በትግራይ ከመቶ 50 ህፃናት ከትምህርት ገበታ ውጪ ሆነዋል መባሉ
/ቤት ገንቢ ድርጅቶች ከግል ባንኮች በቂ ብድር ባለማግኘታቸዉ መሠረታዊ ችግር እንደሆነበት የኢትዮጵያ የሪል እስቴት አልሚዎች ማሕበር ማስታወቁ። እንዲሁም
ዛሬም ለአራተኛ ቀን የቀጠለዉ የኢራን እና እስራኤል ጥቃት የተሰኙ ርዕሶችን በስፋት እናያለን።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW