በዜና መጽሔት
-የታላቁ ህዳሴ ግድብ አሁን ያለበት ደረጃ ለመድረስ የጦር ሠራዊቱ ከፍተኛ ሚና ተጫዉቷል መባሉ።
-በትግራይ ከመቶ 50 ህፃናት ከትምህርት ገበታ ውጪ ሆነዋል መባሉ
/ቤት ገንቢ ድርጅቶች ከግል ባንኮች በቂ ብድር ባለማግኘታቸዉ መሠረታዊ ችግር እንደሆነበት የኢትዮጵያ የሪል እስቴት አልሚዎች ማሕበር ማስታወቁ። እንዲሁም
ዛሬም ለአራተኛ ቀን የቀጠለዉ የኢራን እና እስራኤል ጥቃት የተሰኙ ርዕሶችን በስፋት እናያለን።