የዓለም ዜና

የሰኞ ኅዳር 23 ቀን 2017 ዓ/ም የዓለም ዜና


Listen Later

DW Amharic-በኢትዮጵያ ሰላም እንዲመጣ ከተፈለገ ከመግለጫ ያለፈ ስራ በቁርጠኝነት ሊሰራ ይገባል መባሉ፤አቶ ታዬ ደንደዓ በዋስ እንዲፈቱ ፍርድ ቤት መወሰኑ-የኦሮምያ ክልል መንግስት የሰላም ስምምነት የተፈራረመው ተቀባይነት ከሌለው አመራሬ ጋር ነው” ነው ሲል የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት መግለጹ-ሶማሊያ ከኢትዮጵያ ጋር ለሽምግልና ከመቀመጧ በፊት ሀገሪቱ ከሶማሌ ላንድ ጋር የተፈራረመችውን ስምምነት እንድትሰርዝ ቅድመ ሁኔታ አስቀመጠች መባሉ-የጀርመኗ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አናሊና ቤርቦክ ቻይና ለሩሲያ የምታደርገውን ድጋፍ እንድታቆም ማስጠንቀቃቸው-
በዛሬው የዓለም ዜና ተካተዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW