የዓለም ዜና

የሰኞ ኅዳር 30 ቀን 2017 ዓ.ም.የዓለም ዜና


Listen Later

የሰኞ ኅዳር 30 ቀን 2017 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና
ትናንት በአዲስ አበባ ከተማና በሌሎች ከተሞች ወደ ተሃድሶ ማዕካላት በሚያመሩ የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች በተከፈተ የተኩስ እሩምታ ድንጋጤ መፍጠሩን የየከተማዎቹ ነዋሪዎች ለዶቼቬለ ተናገሩ። በተኩስ እርምታው ነዋሪው ላይ ለተፈጠረው ድንጋጤና ረብሻ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ይቅርታ ጠይቋል።
ከሀገራቸው የሸሹት የሶሪያው ፕሬዝዳንት በሽር አል አሳድ ሞስኮ ናቸው መባሉን ክሬምሊን ከማረጋገጥ ተቆጠበች።
የሶሪያው ፕሬዝዳንት በሽር አላሳድ በአማጽያኑ ከተገለበጡ በኋላ ጀርመን የሶሪያ ዜጎች የተገን ጥያቄዎች ላይ የሚሰጡ ውሳኔዎችን ለጊዜው እንደምታቆም አስታወቀች።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW