ዜና መጽሔት

የሴቶች ጥቃትና ማህበራዊ ጫና በኢትዮጵያ


Listen Later

በኢትዮጵያ በሴቶች ላይ የሚደርሰው ዘርፈ ብዙ ጥቃትና ማህበራዊ ጫናዎች እንዲሻሻሉ ረጂም ርቀት መጓዝ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ፡፡ በኢትዮጵያ የህግባለሙያ ሴቶች ማህበር የህግ ድጋፍ አስተባባሪ ሀና ኃይለመለኮት በተለይም ለዶይቼ ቬለ እንደገለጹት፤ በሴቶች ላይ የሚደርሱ ጥቃቶች አሁንም በአሳሳቢነታቸው ቀጥለዋል፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW