DW | Amharic - News

የሱዳን ጦርነት፣ የዲፕሎማሲ ክሽፈትና እልቂት፣ የደቡብ አፍሪቃ ብሔራዊ ምክክር


Listen Later

የሱዳንን ጦርነት በሰላማዊ መንገድ ለማስቆም በተደጋጋሚ የተደረገዉ ሙከራ ለዉጤት አልበቃም።ጦርነቱ እንደቀጠለ ነዉ።የጦርና የወሲብ ጥቃት፣ ረሐብና የኮሌራ በሽታም በሺ የሚቆጠሩ ሰዎችን እየገደለ ነዉ።ደቡብ አፍሪቃ በበኩሏ የተለያዩ ችግሮቿን ለማቃለል ብሔራዊ ምክክር ጀምራለች
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy