የዓለም ዜና

የታሕሳስ 18 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ታጣቂዎች በወርቅ እና በእምነበረድ ማውጫ ሥፍራዎች ላይ በፈጸሙት ጥቃት ስምንት ሰዎችን ገደሉö የአፍሪካ ሕብረት፤ እስራኤል ለሶማሊላንድ ነጻ ሉአላዊት ሐገር አድርጋ እውቅና መስጠቷን አወገዘ። ሩስያ በዩክሬይን ዋና ከተማ ክዬቭ በፈጸመችው የሚሳይልና የድሮን ጥቃት 1 ሰው ሲሞት ከ20 በላይ መቁሰላቸው ተሰማ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW