በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የዳሰነች ወረዳ መስተዳድር ለሁለተኛ ጊዜ የሕዝብ እንቅስቃሴ ገደብ መጣሉን አስታወቀ ፡፡ኤርትራ ያለፍርድ ያሰረቻቸውን ወደ 10,000 የሚገመቱ እስረኞች ያለምንም ቅድመ ሁኔታ እንድትፈታ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ። ሳውዲ አረቢያ በመገባደድ ላይ ባለው ጎርጎሮሳዊ 2025 ዓመተ ምህረት የሞት ቅጣት በመፈጸም የዓለም ክብረወሰን መያዝዋን ዘገባዎች አመላከቱ።