ዜና መጽሔት

የታኅሳስ 03 ቀን 2016 ዜና መጽሔት


Listen Later

በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን በምትገኘው አሙሩ ወረዳ በተፈጸመ ጥቃት 13 ሰዎች ሲገደሉ አራት መቁሰላቸውን የአካባቢው ነዋሪዎች እና ባለሥልጣናት ለዶይቼ ቬለ ተናግረዋል። በኢትዮጵያ የሰብዓዊ ዕርዳታ ፈላጊዎች ቁጥር ከ20 ሚሊዮን ወደ 15 ሚሊዮን ዝቅ እንዳለ የብሔራዊ የአደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ኮሚሽነር ዛሬ ገልጸዋል። እነዚህን ጨምሮ አራት ርዕሰ ጉዳዮች ለዛሬ በዜና መጽሔት ይደመጣሉ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW