የዓለም ዜና

የታኅሳስ 19 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

የተመ የጸጥታ ጥበቃ ምክር ቤት የአፍሪካ ኅብረት የድጋፍ እና ማረጋጋት የሶማሊያ ተልዕኮን አጸደቀ። ኢትዮጵያ ከአትሚስ ወደ አዲሱ ተልዕኮ የሚደረገው ሽግግር “ስኬታማ የሚሆነው የሶማሊያ የጸጥታ ኃይሎች ሙሉ ኃላፊነታቸውን እንዲወጡ ከተጠናከሩ ብቻ ነው” ብላለች። ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ በኬንያ የተስፋፋውን የግለሰቦች አፈና ለማቆም ቃል ገቡ። የእስራኤል ጦር በሰሜን ጋዛ ሥራ ላይ ከነበሩ የመጨረሻዎቹ ሆስፒታሎች የአንዱን ዳይሬክተር ማሰሩን የጋዛ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። የአዘርባጃን አየር መንገድ አውሮፕላን መከስከስ በፍጥነት እና በገለልተኝነት እንዲመረመር የአውሮፓ ኅብረት የውጪ ጉዳይ ኃላፊ ካያ ካላስ ጥሪ አቀረቡ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW