የዓለም ዜና

የታኅሳስ 30 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

-በደቡብ ኢትዮጵያ ኮሬ ዞን፣ ጎርካ ወረዳ ታጣቂዎች ሁለት ገበሬዎችን በጥይት ደብደዉ፣ በገጀራ ተልትለዉ ገደሉ።የኮሬ ዞን ባለሥልጣናት ገዳዮቹን ከአጎራባች ወረዳ የገቡ «ፀረ-ሠላም» ኃይላት ብለዋቸዋል።በዞኑ ታጣቂዎች በተደጋጋሚ ሰላማዊ ሰዎችን ይገድላሉ።-----ዩናይትድ ስቴትስ የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሠራዊት አዛዥ ጄኔራል መሐመድ ሐምዳን ዳግሎ (ሕምዲቲ)ና ቤተሰቦቻቸዉ አሜሪካ እንዳይገቡ አገደች---የዩናይትድ ስቴትስ ተመራጭ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ የፓናማ ቦይን፣የዴንማርክን ግሪንላንድንና ካናዳን በኃይል ጭምር ለመያዝ መዛታቸዉ የአዉሮጳና የአሜሪካ መንግሥታትን አስደግጧል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW