ስፖርት | Deutsche Welle

የታኅሣሥ 10 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

አርጀንቲናን ከ36 ዓመታት በኋላ ለዓለም እግር ኳስ ዋንጫ የፍጻሜ ድል ያበቃው የትናንቱ ግጥሚያና የአዘጋጇ ካታር መዝጊያ ሥርዓት እጅግ አስደማሚ ነበር። የሐትሪክ ጋዜጣ ባለቤትና ዋና አዘጋጅ ይስሐቅ በላይ የፍጻሜ ጨዋታ ትናንት በተኪያሄደበት ስታዲየም ታድሞ ነበር። ስለመዝጊያ ስርዓቱ እና በካታር ቆይታው ስለታዘበው ስፖርታዊ ክንውኖች ጠይቀነዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW