ስፖርት | Deutsche Welle

የታኅሣሥ 15 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ፦ ሊቨርፑልን በሜዳው ነጥብ ያስጣለው ማንቸስተር ዩናይትድ ቅዳሜ ዕለት በዌስትሀም ዩናይትድ የ2 ለ0 ሽንፈት አስተናግዷል ። ማንቸስተር ሲቲ በፊፋ የዓለም እግር ኳስ ዋንጫ የብራዚሉ ፍሉሚኔንዜን ዐርብ ዕለት 4 ለ0 አሸንፎ ዋንጫውን ወስዷል ። የአበረታች ንጥረ ነገር ጉዳይ የኢትዮጵያ አትሌትን ሰቅዞ ይዟል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW