የዓለም ዜና

የታኅሣሥ 15 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

የሶማሊያ መንግሥት የኢትዮጵያ ጦር በድንበር አካባቢ ባሉ ሁለት ከተሞች ላይ ጥቃት አድርሶብኛል ሲል ከሰሰ። ክሱን አስደንጋጭ ያለው የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ ሀሰት ነው ሲል አስተባብሏል። ድርጊቱ የሁለቱን ሃገራት ጤናማ ግንኙነት ለማበላሸት ባለሙ ኃይሎች የተፈጸመ ነውም ብሏል።
ቀጠር ሶርያ ላይ የተጣለው ዓለም አቀፍ ማዕቀብ ባስቸኳይ እንዲነሳ ጠየቀች።
16 ሰዎች አሳፍራ የነበረች አንድ የሩሲያ ዕቃ ጫኝ መርከብ ስፔን አቅራቢያ መስመጧ ተሰማ። ከተሳፋሪዎቹ ሁለቱ አልተገኙም።
የአሜሪካ አየር መንገድ ጠቅላላ በረራዎቹን የቴክኒክ ችግር ባለው ምክንያት ማቋረጡን ዛሬ አስታወቀ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW