የዓለም ዜና

የታኅሣሥ 2 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

ጋዜጠኛ እዮብ ሽመልስ በአስቸኳይ እንዲፈታ CPJ ጠየቀ፤ ከ400 በላይ ንፁሀን ዜጎች በምስራቃዊ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ተገደሉ፤ ዩናይትድ ስቴትስ የደቡብ ሱዳንን መንግሥትን አስጠነቀቀች፤ በክሮኤሺያ-ቦስኒያ ድንበር አቅራቢያ ጀልባ ሰምጣ ሶስት ስደተኞች ሞቱ፤ ዩናይትድ ስቴትስ ነዳጅ የጫነች የቬንዙዌላ መርከብ በቁጥጥሯ ስር አዋለች፤በዩክሩን ሰው አልባ አይሮፕላኖች የሩሲያ አይሮፕላን ማረፊያዎች ስራ ተስተጓጎለ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW