ስፖርት | Deutsche Welle

የታኅሣሥ 6 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በስፔን ላሊጋ የሪያል ማድሪድ አሰልጣኝ አሎንሶ ላይ ጫናው በርትቷል ።ዩናይትድ ስቴትስ በቅርቡ በሚከናወነው የዓለም አገር አቋራጭ ፉክክር ለመወዳደር ያመለከተው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ብሔራዊ ቡድን ቪዛ መከልከሉ ተሰምቷል ። ኢትዮጵያዊት እና ኤርትራዊት ብስክሌተኞች ጀርመን በሚገኝ ቡድን ውስጥ በቀጣዩ የጎርጎሪዮሱ ዓመት ለመሰለፍ ፈርመዋል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW