ስፖርት | Deutsche Welle

የታኅሣሥ 7 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በኢትዮጵያ የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚደንት ምርጫ ውዝግቡ ቀጥሏል ። በዛሬው ስብሰባ ምን ተከሰተ? ቃለ መጠይቅ አድርገናል ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ በ10 ተጨዋቾች የተጋጠመው መሪው ሊቨርፑል ነጥብ ተጋርቷል ። ማንቸስተር ሲቲ በማንቸስተር ዩናይትድ ተሸንፏል ። አርሰናል ነጥብ ጥሏል ። ዝርዝሩን ከዘገባው ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW