DW | Amharic - News

የተማሪዎች ምገባ በአማራ ክልል


Listen Later

በአማራ ክልል በ1,330 ትምህርት ቤቶች የሚደረገዉ የተማሪዎች ምገባ፣ ከ 318 ሺህ በላይ ተማሪዎችን ተጠቃሚ በማድረግ የትምህርት ጥራትንና የተማሪዎችን ጤና እያሻሻለ መሆኑ ተነገረ። በኮምቦልቻ ከተማና በሰሜን ወሎ ዞኖች የተገኘው ተሞክሮ እንደሚያሳየው፣ ምገባው ከተጀመረ ወዲህ ተማሪዎች ትምህርት የማቋረጥና የማርፈድ ችግራቸው ቀንሷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy