ዜና መጽሔት

የትግራይ ተፈናቃዮች ቅሬታ


Listen Later

የኢትዮጵያ መንግስትና ህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ (ህወሓት) ግጭት የማቆም ስምምነት ከተፈራረሙ አንድ ዓመት ቢደፍኑም በጦርነቱ ወቅት ከትግራይ ክልል የተፈናቃሉ ነዋሪዎች ወደየቀያቸዉ አለመመለሳቸዉ እንዳሳሰባቸዉ እየተናገሩ ነዉ። የተፈናቃዮቹ እንደሚሉት ስምምነቱ ሲፈረም ወደየቀያችን እንመለሳል የሚል ተስፋ አሳድረን ነበር።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW