DW | Amharic - News

የትራምፕና እና የፑቲን የአላስካ ውይይት አንድምታ


Listen Later

የአሜሪካው ፕረዚደንት ዶናልድ ትራምፕና የሩስያው ፕረዚደንት ቭላድሚር ፑቲን በትናንትናው ዕለት በአሜሪካ አላስካ ግዛት ውይይት አካሂደዋል።ሁለቱም መሪዎች ውይይቱ «ስኬታማ ነበር» ከማለት ውጭ ስለ ውይይቱ ብዙ አላሉም። ትራምፕ የዩክሬኑን ፕሬዚዳንት ቦለድሚር ዘለንስኪንንም በመጭው ሰኞ ወደ ዋይት ሀውስ ጋብዘዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy