DW | Amharic - News

የኢትዮ-አሜሪካ ንግድ ምክር ቤት የፖሊሲ አስተያየትና የዕውቅና ሽልማት


Listen Later

የኢትዮ አሜሪካ ንግድ ምክር ቤት፣ ዘንድሮ ለማኀበረሰባቸው የላቀ አስተዋጽኦ አበርክተዋል ላላቸው አምስት ድርጅቶችና ግለሰቦች የክብር ሽልማት ሰጥቷል።ከኢትዮጵያና ከአሜሪካ ተሸላሚ የሆኑት ድርጅቶችና ግለሰቦች፣በቱሪዝም፣በመገናኛ ብዙኃን እንዲሁም በአገልግሎት ዘርፍ የላቀ ስኬት ያስመዘገቡ መሆናቸውን፣ የምክር ቤቱ ሊቀመንበር አስረድተዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy