ከኤኮኖሚው ዓለም

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ሪፖርት ምን ያሳያል?


Listen Later

በ2017 የመጀመሪያ መንፈቅ የወጪ ንግድ በ81% ማደጉን የብሔራ ባንክ ሪፖርት ያሳያል። የንግድ ሚዛን ጉድለት እየቀነሰ በመሔዱ የሀገሪቱ የክፍያ ሚዛን ተሻሽሎ ትርፍ 573 ሚሊዮን ዶላር መድረሱን ይጠቁማል። የሐምሌው የውጪ ምንዛሪ ግብይት ሥዓት ለውጥ በዶላር የክፍያ ግዴታ በነበረባቸው ባንኮች ላይ ስላደረሰው ኪሳራ ግን ምንም አላለለም።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ከኤኮኖሚው ዓለምBy DW