ከኤኮኖሚው ዓለም

የኢትዮጵያ ገበያ ለውጭ ባለወረቶች ሲፈቀድ ባለሙያዎች ተስፋ እና ሥጋት ተሰምቷቸዋል


Listen Later

ለኢትዮጵያውያን ተከልለው የቆዩ የወጪ እና ገቢ ንግድ ሥራዎች ለውጭ ባለወረቶች ተፈቅደዋል። የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ቦርድ መመሪያ የውጭ ባለወረቶች በጅምላ እና ችርቻሮ ንግድ ዘርፎች ጭምር እንዲሳተፉ የፈቀደ ነው። መንግሥት ለረዥም ዓመታት ሲከተል በቆየው ፖሊሲ ረገድ ያደርገው ለውጥ ለአንዳንድ ባለሙያዎች ተስፋ ለሌሎች ሥጋት ያጫረ ሆኗል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ከኤኮኖሚው ዓለምBy DW