ዜና መጽሔት

የጣልያን አፍሪቃ የመሪዎች ጉባኤ በሮም


Listen Later

ጉባኤውን ተንተርሰው የጣልያን ጋዜጦች በርካታ ጉዳዮች የዘገቡ ቢሆንም በተለይ የኢትዮጵያው ጠቅላይ ሚኒስትርና የሶማልያው ፕረዚደንት ለማነጋደር ሙከራዎች እንደነበረ፤ የሶማልያው ፕረዚደንት ለአንድ የጣልያን ጋዜጣ በሰጡት መግለጫም ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር ያደረገችው የወደብ ኪራይ የመግባቢያ ሰነድ ፊርማ ቀጠናውን የሚያተራምስ በማለት አጣጥለውታል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW