DW | Amharic - News

የጠቅላይ ሚኒስትሩ የሲዳማ እና የደቡብ የክልሎች ጉብኝት


Listen Later

ህዝቡ ቅሬታ የሚያቀርብባቸው የአገልግሎት አሰጣጥን ሥርዓትን ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ጠቅላይ ሚንስትር ዶክተር ዐብይ አህመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚንስትሩ በሲዳማ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች የሥራ ጉብኝት ባደረጉበት ወቅት እንደሉት የአገልግሎት አሠጣጡን ለማዘመን በክልል ከተሞች መሶብ ተብሎ የሚጠራውን የኤሌክትሮኒክስ ሥርዓት እየዘረጋ ነው፡፡
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy