DW | Amharic - News

የጤና ባለሞያዎች ጥያቄዎች ትኩረት እንዲሰጣቸውና ዘላቂ መፍትሔ እንዲያገኙ ኢሰመኮ አሳሰበ


Listen Later

በጤና ባለሞያዎች የቀጠለው የሥራ ማቆም አድማ እና በመንግሥት የሚወሰዱ ርምጃዎች አፋጣኝ መፍትኄ ሊያገኙ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን አሳሰበ። ችግሩ በመቀራረብ እና በመነጋገር ሊፈታ ይገባል ያለው ኢሰመኮ ፖሊስ የሕክምና ባለሞያዎችን በቁጥጥር ሥር እያዋለ መሆኑን መገንዘቡንም ዐሳውቋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy