DW | Amharic - News

የጤና ሚንስቴር ባለሥልጣናትና የጤና ባለሙያዎች ተወካዮች ዉይይት


Listen Later

የኢትዮጵያ የጤና ሚንስቴር ባለሥልጣናትና ሰሞኑን የሥራ ማቆም አድማ የመቱት የሐገሪቱ የጤና ባለሙያዎች ተወካዮች ዛሬ ከሰዓት በኋላ ዉይይት ጀምረዋል። በዉይይቱ የተሳተፉ አንድ የጤና ባለሙያዎች ተወካይ እንዳሉት የጤና ሚንስትር መቅደስ ዳባ የመሯቸዉ የሚንስቴሩ ባለሥልጣናትና የባለሙያዎቹ ተወካዮች ያደረጉት የመጀመሪያ ዙር ዉይይት አግባቢ ነበር።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

DW | Amharic - NewsBy