ስፖርት | Deutsche Welle

የጥቅምት 04 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በቺካጎ ማራቶን ኬንያውያን አትሌቶች በወንድም በሴትም ድል ሲቀዳጁ በሴቶች ፉክክር በኢትዮጵያ ተይዞ የነበረው የዓለም ክብረወሰን ተሰብሯል ።ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በቤርሊን ማራቶን ከሁለት ሳምንት በፊት የውድድሩ ሙሉ ለሙሉ አሸናፊዎች ሁነው በቺካጎው ኬንያውያን ለምን በለጡ?
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW