ስፖርት | Deutsche Welle

የጥቅምት 11 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በቶሮንቶ እና በአምስተርዳም የማራቶን ሩጫ ፉክክሮች ኢትዮጵያውይና አትሌቶች በሁለቱም ጾታዎች ድል ቀንቷቸዋል ። ነገ ስለሚጀምረው የካፍ የአዲስ አበባ ስብሰባ በተመለተከም ቃለመጠይቅ ይኖረናል ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ሊቨርፑል እስካሁን ከነበሩ 8 ግጥሚያዎች ሰባቱን በማሸነፍ ዘንድሮ ዋንጫ የማንሳት ግስጋሴውን ቀጥሏል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW