የዓለም ዜና

የጥቅምት 12 ቀን 2017 ዓ.ም የዓለም ዜና


Listen Later

ትናንት ማምሻውን በአዲስ አበባ መርካቶ የተነሳውና ለረዥም ሰዓት የቆየው የእሳት አደጋ በንብረት ላይ ከባድ ጉዳት ሳያደርስ እንዳልቀረ እየተነገረ ነው። እሳቱ እስከ ዛሬ ማለዳ ድረስ ሙሉ ለሙሉ በቁጥጥር ሥር አልዋለም ነበር። መስኤውም እልታወቀም።
ከአንድ ወር በላይ ተዘግቶ የቆየው የኢትዮ ሱዳን ደንበር ከትናንት አንስቶ ጀምሮ እንደገና ተከፍቶ አገልግሎት መጀመሩን የምዕራብ ጎንደር ዞን አስተዳደር አስታወቀ።
የሱዳን ጦር ባካሄደው የአየር ጥቃት ቢያንስ 31 ሰዎች መገደላቸውን የአካባቢው የመብት ተሟጋቾች አስታወቁ።
የአውሮጳ ዓርላማ ከታገደው የሩሲያ ንብረት ላይ ለዩክሬን 35 ቢሊየን ዩሮ ብድር አጸደቀ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW