የዓለም ዜና

የጥቅምት 15 ቀን 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

-የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምክክር ኮሚሽን የመነጋገሪያ ርዕሥ ለመሰብሰብ ጂጂጋ-ሶማሌ ክልል የጠራዉ ጉባኤ የተሳታፊዎች ማንነት ዉዝግብ ማስከተሉ ተነገረ።ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያም ዉዝግብ መነሳቱን አረጋግጠዋል።-የእስራኤል ጦር ደቡባዊ ሊባኖስ ዉስጥ የሠፈረዉን የተባበሩት መንግሥታት ሠላም አስከባሪ ሠራዊት በድጋሚ ማዝቃቱን ሠራዊቱ አስታወቀ።-የሩሲያና የምዕራባዉያን መንግስታት ዉዝግብ ወደ ኮሪያ ልሳነ ምድርም እየተዛመተ ነዉ።ሩሲያ ከሰሜን ኮሪያ ጋር በጦር ኃይል የመደጋጋገፍ ዉል መፈራረሟ ከዋሽግተን እስከ ሶል የሚገኙ የተባባሪ ሐገራት መንግሥታትን አስግቷል።የዜናዉ መልዕክት የእስካሁኑ ነበር
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW