የዓለም ዜና

የጥቅምት 17 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና


Listen Later

• በምዕራብ ዳርፉር ኤልፋሽር ቀውሱ ተባብሶ ሊቀጥል ይችላል የሚል ስጋት እንደገባው የመንግሥታቱ ድርጅት አስጠነቀቀ። • ሁለቱ ምዕራብ አፍሪቃዉያን አዛውንቶች ፕሬዚዳንታዊ ምርጫውን አሸነፉ ። • የማሊ ፍርድ ቤት በቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ላይ እስራት ፈረደ። • የአሜሪካው ምክትል ፕሬዚዳንት ጄዲ ቫንስ ምስራቅ አፍሪቃዊቷን ሀገር ኬንያን ሊጎበኙ ነው። • በሊባኖስ የተሰማራው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰላም አስከባሪ ኃይል «ከእስራኤል ሳይቃጣብኝ አይቀርም» ያለውን የሰው አልባ አውሮፕላን ማለትም ድሮን መትቶ መጣሉን አስታወቀ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW