ዜና መጽሔት

የጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም የዜና መፅሔት


Listen Later

የዜና መፅሔት ዝግጅታችን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ ከሐገሪቱ የምክር ቤት አባላት ለቀረቡ ጥያቄዎች የሰጡትን መልስና ማብራቂያ የሚዳስሰዉን ዘገባ ያስቀድማል።ዜና መፅሔቱ የምሥራቅ ኢትዮጵያ የፀጥታ የጋራ ግብረ-ኃይል ከ40 በላይ የአማፂ ቡድን መሪና አባላትን ገደልኩ ማለቱን የሚቃኝ ዘገባም አለዉ።የሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ መሸለምና የሱዳን ጦርነትንም የሚመለከቱ ዘገቦች አሉትም።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ዜና መጽሔትBy DW