ስፖርት | Deutsche Welle

የጥቅምት 19 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በቤጂንግ ማራቶን የወንዶች ፉክክር ኢትዮጵያውያኑ ድል ሲቀናቸው፤ በሴቶች ውድድር ኬንያውያቱ ከ1ኛ እስከ 3ኛ በመግባት አሸንፈዋል። የደቡብ አፍሪቃ የራግቢ ብሔራዊ ቡድን በፓሪስ የዐለም ራግቢ ፍፃሜ ኒውዚላንድን ድል አድርጎ ዋንጫውን ለ4ኛ ጊዜ ወስዷል ። ማን ዩናይትድ በሜዳው ኦልትራፎርድ በማንቸስተር ሲቲ ጉድ ሆኗል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW