የዓለም ዜና

የጥቅምት 22 ቀን 2017 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

*በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሸዋ ዞን ዱግዳ ወረዳ በታጠቁ ኃይሎች በደረሰ ጥቃት ቢያንስ የ40 ንጹሃን ሰዎች ህይወት አለፈ።
*በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ዛሬ ጠዋት በደረሰ የመሬት መንሸራተት አደጋ የ10 ሰዎች ሕይወት አለፈ ፡፡
*ሁለቱ የህወሓት ቡድኖች በልዩነታቸው ላይ ለመነጋገር እንደተስማሙ ተነገረ።
*የጀርመን ፌደራል መንግስት በሀገሩ የሚገኙ የኢራን ቆንስላዎች በሙሉ እንዲዘጉ ወሰነ።
* እስራኤል ሊባቦስ እና ጋዛ ውስጥ ጥቃት ሰነዘረች
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW