ስፖርት | Deutsche Welle

የጥቅምት 24 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

አርሰናልን የሚያስቆመው አልተገኘም ። ሊቨርፑል ከተደጋጋሚ የሽንፈት አባዜው የተላቀቀ ይመስላል ። በጀርመን ቡንደስሊጋ ሁለተኛ ዲቪዚዮን ነውጠኛ ደጋፊዎች በሺህዎች የሚቆጠሩ ፖሊሶች እንዲሰማሩ አስገድዷል ። በኒው ዮርክ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አልቀናቸውም ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW