ስፖርት | Deutsche Welle

የጥቅምት 25 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

የ58 ዓመቱ የከባድ ሚዛን ቡጢኛ ማይክ ታይሰን የልጅ ልጁ ከሚሆነው ሌላ የከባድ ሚዛን ቡጢኛ ጋር ሊፋለም የተያዘለት ቀጠሮ እየተቃረበ ነው ። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ ዋነኞቹ ተፎካካሪዎች ማንቸስተር ሲቲ እና አርሰናል ሽንፈት አስተናግደዋል ። በኮዲ ጋክቦ እና ሞ ሳላኅ ግቦች ለድል የበቃው ሊቨርፑል የደረጃ ሰንጠረዡ መሪነቱን ዳግም ተረክቧል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW