ስፖርት | Deutsche Welle

የጥቅምት 28 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሳምንቱ መጨረሻ ላይ ከኒውዮርክ እስከ ደቡብ አፍሪቃ ስዌቶ በተለያዩ መድረኮች አንጸባራቂ ድል አስመዝግበዋል። በእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ መድፈኞቹ ወደ ስታምፎርድ ብሩጅ አቅንተው ቸልሲን ጉድ አድርገዋል። ባለፈው ናፖሊ ላይ ድል የተቀዳጀው ሊቨርፑል ቶትንሀም ሆትስፐርን በሜዳው ጉድ አድርጎ የማሸነፍ ስሜቱን አነቃቅቷል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW