የዓለም ዜና

የጥቅምት 4 ቀን 2018 የዓለም ዜና


Listen Later

-የትግራይ መከላከያ ኃይል የሚባለዉ ወታደራዊ ሥብስብ አባላት የደሞዝና ሌሎች ጥቅማ ጥቅሞች እንዲከበሩላቸዉ በመጠየቅ የጀመሩት ተቃዉሞ ተጠናክሮ ቀጥሏል።ትናንት የመቀሌን ዛሬ ደግሞ ከመቀሌ-አድግራት መንገድን ዘግተዉ ዉለዋል።---የማዳጋስካር ጦር ኃይል የሐገሪቱን የመንግሥትነት ሥልጣን መቆጣጠሩን አስታወቀ።ጦሩ ሥልጣን መያዙን ያስታወቀዉ የተደበቁት ፕሬዝደንት የማዳጋስካርን ፓርላማ መበተናቸዉን ካስታወቁ ከሰዓታት በኋላ ነዉ።---በእስራኤል ጦር ድብደባና በምግብ እጦት ለረሐብ ለተጋለጠ,ዉ የጋዛ ሕዝብ ሰብአዊ ርዳታ ለማቅረብ ሁሉም መተላለፊያዎች እንዲከፈቱ ለጋሽ ድርጅቶች ጠየቁ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW