የዓለም ዜና

የጥቅምት 6፣ 2017 የዓለም ዜና


Listen Later

በአማራ ክልል የሚዋጉት የኢትዮጵያ መንግሥት ጦርና የፋኖ ታጣቂዎች ለሰላማዊ ሰዎችና ተቋማት ጥበቃና ጥንቃቄ እንዲያደርጉ የክልሉ ዩኒቨርስቲዎች መድረክ ወይም ፎረም ጠየቀ።----የኬንያ ሕግ መወሰኛ ምክር ቤት (ሴኔት) የሐገሪቱ ምክትል ፕሬዝደንት ሪጋዚ ጋሻጉዋ ሥልጣን መልቀቅ አለባቸዉ-የለባቸዉም በሚለዉ ሐሳብ ላይ መከራከር ጀመረ።ምክትል ፕሬዝደንቱ የተያዘባቸዉን የወንጀል ጭብጥ በሙሉ ፖለቲካዊ በማለት ክደዋል።-የኢራንና የእስራኤል ባለሥልጣናት አሁንም እየተዛዛቱ ነዉ።ሊባኖስና ጋዛ ዛሬም ይወድማሉ።ዩናይትድ ስቴትስና ጀርመን ለእስራኤል ጦር መሳሪያ ማስታጠቃቸዉን ቀጥለዋል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW