የዓለም ዜና

የጥቅምት 6 ቀን 2018 ቀን የዓለም ዜና


Listen Later

የጥቅምት 6 ቀን 2018 ቀን አርዕስተ ዜና
በአማራ ክልል ምሥራቅ ጎጃም ዞን የእነማይ ወረዳ ምክትል አስተዳዳሪና የሥራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ የነበሩት አቶ አዲሱ ተሻለ ዛሬ ጠዋት በተተኮሰባቸው ጥይት ህይወታቸው ማለፉን የወረዳው የመንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ባሰራጨው ዘገባ አስታውቋል።
የአፍሪቃ ሕብረት ማዳጋስካር ዉስጥ ተደረገ ያለዉን መፈንቅለ መንግሥት አወገዘ።ሕብረቱ ትናንት የማዳጋስካር ጦር ኃይል የሐገሪቱን የመንግሥትነት ሥልጣን መያዙን ተቃዉሟል።
በአሁኑጊዜ በዓለማችን ቁጥሩ 14 ሚሊዮን የሚጠጋ ህዝብ በከባድ ረሀብ እየተሰቃዩ ነው ሲል የዓለም ምግብ ድርጅት አስታወቀ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW