ስፖርት | Deutsche Welle

የጥር 1 ቀን፣ 2015 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

ዘንድሮ አልጀሪያ በምታስተናግደው የአፍሪቃ ሃገራት ሻምፒዮን (CHAN) ግጥሚያ ተፎካካሪ የሚሆነው የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን በምድብ «ሀ» ከሞዛምቢክ፤ አልጀሪያ እና ሊቢያ ጋር ከቀናት በኋላ ይጋጠማል። በስፔን አገር አቋራጭ የ10 ሺህ ሜትር የሩጫ ፉክክር ኢትዮጵያዊው አትሌት ሰሎሞን ባረጋ አሸናፊ ሆኗል።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW