የዓለም ዜና

የጥር 10 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና


Listen Later

ግብፅ እና ሱዳን የፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕን ሀሳብ አወደሱ፤የኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች የከተራ በዓልን በድምቀት እያከበሩ ነው፤ኡጋንዳ የኢንተርኔት አገልግሎት በከፊል መስራት ጀመረ፤ በኢራን ፀረ መንግሥት ተቃውሞዎች እስከ 18,000 የሚደርሱ ሰዎች ሳይገደሉ አልቀረም፤የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ የቀብር ሥነ-ሥርዓት ተፈፀመ
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

የዓለም ዜናBy DW