Sign up to save your podcastsEmail addressPasswordRegisterOrContinue with GoogleAlready have an account? Log in here.
January 20, 2025የጥር 12 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ9 minutesPlayኢትዮጵያውያን አትሌቶች ዩናይትድ ስቴትስ ሒውስተን ውስጥ በተከናወነው የግማሽ ማራቶን የሩጫ ፉክክር በወንዶችም በሴቶችም አሸንፈዋል ። ቃለ መጠይቅ ይኖረናል ። በማራቶንም ድል ቀንቷቸዋል ። ፉክክሩ በተጧጧፈበት የእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው መሪው ሊቨርፑል ተከታዩ አርሰናልን በስድስት ነጥብ ርቆታል ።...moreShareView all episodesBy DWJanuary 20, 2025የጥር 12 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ9 minutesPlayኢትዮጵያውያን አትሌቶች ዩናይትድ ስቴትስ ሒውስተን ውስጥ በተከናወነው የግማሽ ማራቶን የሩጫ ፉክክር በወንዶችም በሴቶችም አሸንፈዋል ። ቃለ መጠይቅ ይኖረናል ። በማራቶንም ድል ቀንቷቸዋል ። ፉክክሩ በተጧጧፈበት የእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው መሪው ሊቨርፑል ተከታዩ አርሰናልን በስድስት ነጥብ ርቆታል ።...more
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ዩናይትድ ስቴትስ ሒውስተን ውስጥ በተከናወነው የግማሽ ማራቶን የሩጫ ፉክክር በወንዶችም በሴቶችም አሸንፈዋል ። ቃለ መጠይቅ ይኖረናል ። በማራቶንም ድል ቀንቷቸዋል ። ፉክክሩ በተጧጧፈበት የእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው መሪው ሊቨርፑል ተከታዩ አርሰናልን በስድስት ነጥብ ርቆታል ።
January 20, 2025የጥር 12 ቀን፣ 2017 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ9 minutesPlayኢትዮጵያውያን አትሌቶች ዩናይትድ ስቴትስ ሒውስተን ውስጥ በተከናወነው የግማሽ ማራቶን የሩጫ ፉክክር በወንዶችም በሴቶችም አሸንፈዋል ። ቃለ መጠይቅ ይኖረናል ። በማራቶንም ድል ቀንቷቸዋል ። ፉክክሩ በተጧጧፈበት የእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው መሪው ሊቨርፑል ተከታዩ አርሰናልን በስድስት ነጥብ ርቆታል ።...more
ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ዩናይትድ ስቴትስ ሒውስተን ውስጥ በተከናወነው የግማሽ ማራቶን የሩጫ ፉክክር በወንዶችም በሴቶችም አሸንፈዋል ። ቃለ መጠይቅ ይኖረናል ። በማራቶንም ድል ቀንቷቸዋል ። ፉክክሩ በተጧጧፈበት የእንግሊዝ ፕሬሚየር ሊግ አንድ ተስተካካይ ጨዋታ የሚቀረው መሪው ሊቨርፑል ተከታዩ አርሰናልን በስድስት ነጥብ ርቆታል ።