ስፖርት | Deutsche Welle

የጥር 13 ቀን፣ 2016 ዓ.ም የስፖርት ዘገባ


Listen Later

በአይቮሪኮስት አስተናጋጅነት የሚከናወነው የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ግጥሚያዎች ያልተጠበቁ ውጤቶችን እያስተናገደ 3ኛ ዙር ላይ ደርሷል ። በቡንደስሊጋው ባዬርን ሙይንሽን ሽንፈት ሲገጥመው በፕሬሚየር ሊጉ ደግሞ ሊቨርፑል በአስተማማኝ መልኩ ድል አድርጓል ። ኢትዮጵያውያን በአትሌቲክስ ድል ተቀዳጅተዋል ።
...more
View all episodesView all episodes
Download on the App Store

ስፖርት | Deutsche WelleBy DW